(መሠረት ሚድያ)- በደሴ ቦሩ ሜዳ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በዛሬው እለት እያሰሙት ከነበረው የመብት ጥያቄ ጋር በተያያዘ የፀጥታ ሀይሎች ከስራቸው ላይ በማስነሳት ከነ ደንብ ልብሳቸው (ጋውናቸው) በመኪና ጭነው እንደወሰዷቸው ታውቋል።
መሃይም የሞላት ሀገር መጨረሻዋ ምን ይሆን?
መሃይም የሞላት ሀገር መጨረሻዋ ምን ይሆን?