Meseret Media

Meseret Media

Share this post

Meseret Media
Meseret Media
'ሪጴ ሎላ' የተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት በጫንጮ ከተማ እየፈፀሙት ያለው የወንጀል ተግባር ሲጋለጥ

'ሪጴ ሎላ' የተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት በጫንጮ ከተማ እየፈፀሙት ያለው የወንጀል ተግባር ሲጋለጥ

Meseret Media's avatar
Meseret Media
May 04, 2025
∙ Paid
66

Share this post

Meseret Media
Meseret Media
'ሪጴ ሎላ' የተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት በጫንጮ ከተማ እየፈፀሙት ያለው የወንጀል ተግባር ሲጋለጥ
1
Share

(መሠረት ሚድያ)- ከአዲስ አበባ 40 ኪ/ሜ ገደማ ርቀት ላይ የምትገኘው የጫንጮ ከተማ ከቅርብ አመታት ወዲህ ሰላም ርቋታል። ተስማሚ አየር እና መልካም ገፀ ምድር ያላት የኦሮሚያ ክልሏ ጫንጮ በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (መንግስት ኦነግ ሸኔ የሚለው) እና በመንግስት ሀይሎች መካከል በሚደረግ ግጭት ምክንያት ፀጥታዋ ደፍርሷል።

ታድያ በከተማዋ ተወልደው ያደጉትም ይሆን ከሌላ ቦታ ወደ ከተማዋ ሄደው የሚኖሩ ነዋሪዎች ከቅርብ ወራት ወዲህ 'ሪጴ ሎላ' በተባሉ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል አባላት አበሳቸውን እያዩ እንደሆነ መሠረት ሚድያ ባደረገው ክትትል ደርሶበታል።

"የምኖረውም ተወልጄ ያደኩትም እዚሁ ጫንጮ ከተማ ነው፣ ለስራ የተሰማራሁትም በሞባይል ሽያጭ ላይ ነው" የሚለው አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀ ነዋሪ ሰሞኑን የመከላከያ ሰራዊት አባላት ከተማውን ለቀው ወደ ሌላ ቦታ መንቀሳቀሳቸውን ተከትሎ እነዚህ 'ሪጲ ሎላ' የተባሉት የመንግስት ሀይሎች የጫንጮን ነዋሪ እያሰቃዩ እንደሆነ ይናገራል።

Keep reading with a 7-day free trial

Subscribe to Meseret Media to keep reading this post and get 7 days of free access to the full post archives.

Already a paid subscriber? Sign in
© 2025 Meseret Media
Privacy ∙ Terms ∙ Collection notice
Start writingGet the app
Substack is the home for great culture

Share